am_tn/pro/07/08.md

674 B

የእርስዋ ማዕዘን

እዚህ ላይ “የእርስዋ” የሚለው ቃል በምሳሌ 7፡5 ላይ እንደተጠቀሰው ማንኛዋንም እንግዳ ሴት የሚያመለክት ነው፡፡ እርስዋ በተወሰኑ ማዕዘኖች በአጠገቧ የሚያልፍ የሚስማማትን ወንድ እየጠበቀች ቆማ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንግዳ ሴት ቆማበት የነበረው ማዕዘን”

ማዕዘን

ይህ ሁለት መንገዶች የሚገናኙበትነ ስፍራ ያመለክታል፡፡

ማታ ሲመሽ

የሚጨልምበትና ሌሊቱ የሚመጣበት የቀኑ ጊዜ ነው