am_tn/php/03/06.md

452 B

X

ቤተ ክርስቲያንን አሳድድ ነበርሁ ትኩረት፡"ክርስቲያኖችን ለመጉዳት በጣም ቁርጠኛ ነበርኩ" ሕግን በመጠበቅ ያለ ነቀፋ ነበርኩ ትኩረት፡ " ሕግን በመጠበቅ ፍጹም ነበርኩ" እንደ ከንቱቆ ጥሬዋለሁ ጳውሎስ የእርሱ የጽድቅ ሥራዎች ሁሉ በክርስቶስ ፊት ከንቱ እንደሆነ ይደመድማል።