እነዚህን ስሞችበዘኁልቁ 26፡33 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
የሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች በንብረትነት የወሰዱት መሬት ልክ እንደወረሱት ውርስ ተደርጎ ተገልጿል፡፡“በውርስ መልክ የተቀበሉት መሬት”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)