“እግዚአብሔር በተናገረው መሠረት”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ደስ ያላቸውን ሰው ያግቡ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሚያገቡትን ሰው ግን ከአባታቸው ቤት ብቻ ነው ማግባት የሚኖርባቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)