am_tn/num/36/01.md

734 B

ማኪር

ይሄ የሰው ሥም ነው፡፡የዚህን ሰው ሥም በዘኁልቁ 26፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)

በእግዚአብሔር ታዝዘሃልና

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር አዝዞሃል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

ሰለጰዓድ

ይሄ የሰው ሥም ነው፡፡የዚህን ሰው ሥም በዘኁልቁ 26፡33 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)