am_tn/num/34/07.md

398 B

አጠቃላይ መረጃ

እግዚአብሔር ሙሴ ለእሥራኤላውያን የሚሰጠው መሬት ድንበሩ የት እንደሆነ ይነግረዋል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)

የሖር ተራራ

ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 20፡22 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡