am_tn/num/32/37.md

668 B

ሐሴቦን፤ኤልያሊ፤ቂርያታይም፤ናባው፤በኣልሜዎን..ሴባማ

እነዚህ የከተሞች ሰሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)

በኋላ ላይ ስማቸው ተለወጠ

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በኋላ ላይ ሰዎች የእነዚሀን ከተሞች ስሞች ለወጧቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

ማኪር

ይሄ የሰው ሥም ነው፡፡ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 26፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡