am_tn/num/32/23.md

826 B

ኃጢአታእሁ እንዲያገኛችሁ እወቁ

ሙሴ በዚህ ሥፍራ ላይ ስለ ኃጢአት የሚናገረው ልክ አንድ ግለሰብ ጥፋተኛ የሆነን ሰው እንደሚኮንንዓይነት ነው፡፡ይሄ ማለት ሰዎች በሰሩት ኃጢአት ልክ ከመቀጣት አይድኑም ማለት ነው፡፡“እግዚአብሔር ስለ ኃጢአታችሁ እንደሚቀጣችሁ እርግጠኛ ሁኑ”(ግዑዝ ነገሮች ሕይወት እንዳላቸው ተደርገው ሲገለፁ የሚለውን ይመልከቱ)

ባሪያዎችህ

የጋድና የሮቤል ሰዎች ራሣቸውን “ባሪያዎችህ”እያሉ ነው የሚጠሩት፡፡ይሄ ከፍ ያለ ሥልጣን ላለው ሰው አክበሮት ለመሥጠት የሚውል ቃል ነው፡፡