am_tn/num/32/08.md

1.2 KiB

አጠቃላይ መረጃ

ሙሴ ለሮቤልና ለጋድ ሰዎች መናገሩን ይቀጥላል፡፡

የኤሽኮል ሸለቆ

ይሄ የቦታ ሥም ነው፡፡ይህንንበዘኁልቁ 13፡23 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)

ምድሪቱን አዩ

ይሄ የሚያመለክተው በምድሪቱ ውስጥ ያለውን ነገር መመልከታቸውን ነው፡፡“በምድሪቱ ውስጥ የሚገኙትን ጠንካራ ሰዎችና ከተማዎቹን ተመለከቱ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)

የእሥራኤልን ልጆች ልብ አደከሙ

እዚህ ላይ“ልብ”የሚለው ቃል የሚወክለው ራሣቸው ሰዎቹን ሲሆን የሚያመለክተው የስሜታቸው መሠረት የሆነውን ነው፡፡ይህንንበዘኁልቁ 32፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“የእሥራኤልን ሕዝብ ተስፋ አስቆረጡ”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)