የሠራዊቱ አዛዦች ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላሉ፡፡
እነዚህ ሰዎች የሚያደርጓቸው ጌጣጌጦች ናቸው፡፡
“ሕይወታችንን ስላዳነን እግዚአብሔርን እናመሰግን ዘንድ”
“የወርቅ ዕቃዎችን ሁሉ”ወይም “የወርቅ ጌጣጌጦችን ሁሉ”