am_tn/num/31/50.md

602 B

አጠቃላይ መረጃ

የሠራዊቱ አዛዦች ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላሉ፡፡

የእግር አልቦ፤አምባር፤ቀለበት፤ጉትቻ፤ድሪ

እነዚህ ሰዎች የሚያደርጓቸው ጌጣጌጦች ናቸው፡፡

በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይልን ዘንድ

“ሕይወታችንን ስላዳነን እግዚአብሔርን እናመሰግን ዘንድ”

ወርቆቹንና በልዩ ልዩ የተሰራውን ዕቃ ሁሉ

“የወርቅ ዕቃዎችን ሁሉ”ወይም “የወርቅ ጌጣጌጦችን ሁሉ”