am_tn/num/31/30.md

480 B

አጠቃላይ መረጃ

እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡

ከእሥራኤልም ሕዝብ ድርሻ

“የእሥራኤል ሕዝብ ከበዘበዘው ከግማሹ”

ከየሃምሳው

“ከየ50”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)

የሚጠብቁ

የመገናኛ ድንኳኑንና ለእግዚአብሔር የሚቀርቡትን መሥዋዕቶች በበላይነት የሚቆጣጠሩና የሚጠብቁ፡፡