እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“የእሥራኤል ሕዝብ ከበዘበዘው ከግማሹ”
“ከየ50”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የመገናኛ ድንኳኑንና ለእግዚአብሔር የሚቀርቡትን መሥዋዕቶች በበላይነት የሚቆጣጠሩና የሚጠብቁ፡፡