am_tn/num/31/25.md

555 B

የተማረኩትን ሁሉ ቁጠሩ

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ወታደሮቹ የወሰዱትን ንብረት በሙሉ ቁጠሩ” (ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

የበዘበዛችሁት

ይሄ የሚያመለክተው እስራኤላውያን በጦርነት ውስጥ ከገደሏቸው ወይም ከማረኳቸው ሰዎች የወሰዷቸውን ንብረቶችን ነው፡፡

የማህበሩም አባቶች አለቆች

“የየነገዶቹ መሪዎች”