am_tn/num/31/11.md

305 B

ወሰዱ

“የእሥራኤል ሠራዊት ወሰደው”

ብዝበዛው

ይሄ የሚያመለክተው ቁሳቁሶቹን ሁሉ በመውሰዳቸው ምክኒያት ምድያማውያንን ከሞት መታደጋቸውን ነው፡፡

ሜዳ

ሠፊ ሆኖ ለጥ ያለ መሬት፡፡