am_tn/num/28/26.md

2.9 KiB

አጠቃላይ መረጃ

ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡

በበኩራት ቀን

በበኩራት ቀንሲባልዕለቱን ነው፡፡“ይሄ የሚያመለክተው በዓሉ በሚከበርበት ሣምንታት ውስጥ ለእግዚአብሔር የእህል ቁርባን የሚያቀርቡበትን ዕለት ነው፡፡

እግዚአብሔርን ለማክበር የተቀደሰ ጉባዔ መደረግ ይኖርበታል

“እግዚአብሔርን ለማምለክና ለማክበር መሰብሰብ ይኖርባችኋል፡፡” “የተቀደሰ ጉባዔ”የሚለው ሐረግ ሰዎች ተሰብስበው እግዚአብሔርን ሲያመልኩ ማለት ነው፡፡እግዚአብሔርን ማምለክ የተቀደሰ ሁኔታ ነው፡፡

በዘይት የተለወሰ

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዘይት የለወሳችሁት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

ከአሥር እጅ ሁለት እጅ

“የኢፍ መሥፈሪያ መልካም ዱቄት”የሚለው ቃል በበፊቱ ሐረግ ግልፅ ተደርጓል፡፡ይሄ ሊደገምም ይችላል፡፡“ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”ማለት እኩል ከሆኑ አሥር ክፍሎች ውስጥ ሁለቱ ማለት ነው፡፡“አራት ተኩል ሊትር የሆነ መልካም ዱቄት”ወይም “ሁለት አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ”(4.5 ያህል የሚሆን)(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን፤ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)

ከመሥፈሪያው ሶስትአሥረኛ እጅ

“ሶስት አሥረኛ”ማለት አሥር እኩል ከሆኑ ክፍሎች ሶስቱ ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ስድስት ሊትር”ወይም “የኢፍ መሥፈሪያሶስት አሥረኛ”(ስድስት ሊትር ያህል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)

ከአሥር እጅ ሁለት እጅ

“የኢፍ መሥፈሪያ መልካም ዱቄት”የሚለው ቃል በበፊቱ ሐረግ ግልፅ ተደርጓል፡፡ይሄ ሊደገምም ይችላል፡፡“ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”ማለት እኩል ከሆኑ አሥር ክፍሎች ውስጥ ሁለቱ ማለት ነው፡፡“አራት ተኩል ሊትር የሆነ መልካም ዱቄት”ወይም “ሁለት አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ”(4.5 ያህል የሚሆን)(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን፤ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)