am_tn/num/28/14.md

1.6 KiB

የኢን ግማሽ

“ግማሽ”ማለት ሁለት እኩል ከሆኑ ክፍሎች ውስጥ አንደኛው ክፍል ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ሁለት ሊትር”ወይም “የኢን ግማሽ”(ሁለት ሊትር)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)

የኢን ሢሶ

“የኢን አንድ ሶስተኛ”አንድ ሶስተኛ ማለት ሶስት እኩል ከሆኑ ክፍሎች ውስጥ አንደኛው ክፍል ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“1.2 ሊትር”ወይም “አንድ ሊትርና አንድ አምስተኛ ሊትር”(ሁለት ሊትር ማለት ነው)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)

የኢን አራተኛ እጅ

“አራተኛ እጅ”ማለት አራት እኩል ከሆኑ ክፍሎች ውስጥ አንደኛው ክፍል ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“አንድ ሊትር”ወይም “የኢን አራተኛ እጅ”(አንድ ሊትር ያህል የሆነ)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)

ለእግዚአብሔር አንድ አውራ ፍየል ይቀርባል

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ለኃጢአት መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል ለእግዚአብሔር ታቀርባላችሁ፡፡(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)