am_tn/num/28/09.md

1.2 KiB

አጠቃላይ መረጃ

ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡

ከመሥፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ

“ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”ማለት አሥር እኩል ከሆኑ ክፍሎች ሁለቱ ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“አራት ሊትር ተኩል”ወይም “ከመሥፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”(አራት ሊትር ተኩል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)

በዘይት የተለወሰ

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዘይት የለወሳችሁት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

ከእርሱ ጋር የመጠጥ ቁርባን

ብዙ ቁርባኖች አብሮ የመጠጥ ቁርባን እንዲቀርብ የሚጠይቁ ናቸው፡፡የዚህ ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“የመጠጥ ቁርባንም አብሮ ይቀርባል”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)