ይሄ ክስተት አንድ ሰው ወንድ ልጅ የማይኖረው ከሆነ መሬቱን ማን ሊወርስ እንደሚችል ለመወሰን የእግዚአብሔር ሕግ እንዲወጣ ምክኒያት ሆኗል፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእሥራኤል ሕዝብ ሁሉ የሚታዘዘው ሕግ ይሁን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“እኔን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሴን ነው፡፡