am_tn/num/26/65.md

741 B

ከእነርሱ አንድ ሰው ስንኳ አልቀረም

“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሲና ምድረ በዳ ተቆጥረው የነበሩትን ሰዎች ሁሉ ነው፡፡ይሄ በአዎንታዊ መለኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እስከ አሁን ድረስ በሕይወት ያሉት ሰዎች”(ድርብ አሉታውያን)

የዮፎኒ ልጅ

ዮፎኒየካሌብ አባት ነበር፡፡ይህንን በዘኁልቁ 13፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡

የነዌ ልጅ

ነዌ የኢያሱ አባት ነበር፡፡ይህንን በዘኁልቁ 11፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡