am_tn/num/26/54.md

1.5 KiB

አጠቃላይ መረጃ

እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡

የበለጠ ርስት ሥጣቸው

በዚህ ምንባብ ወስጥ “ርስት”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተወረሰውን መሬት ነው፡፡የዓረፍተ ነገሩ ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“እንደ ርስት አድርገህ የበለጠ ትሰጣቸዋለህ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)

የተቆጠሩት

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእሥራኤል መሪዎች የቆጠሯቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

ምድሪቱ መከፋፈል ይኖርባታል

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ምድሪቱን ማከፋፈል አለባችሁ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

በዕጣ

“ዕጣ በመጣል”

ይከፋፈላል

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ታከፋፍሉታላችሁ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

ለእነርሱ ማከፋፈል

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“መሬቱን ለእነርሱ ማከፋፈል ይኖርባችኋል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)