am_tn/num/26/52.md

516 B

ምድሪቱ ትካፈላለች

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“መሬቱን ማከፋፈል አለባችሁ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

እነዚህ ሰዎች

ይሄ የሚያመለክተው ከኦሪት ዘኁልቁ 26፡5 ጀምሮ በየወገናቸው የተቆጠሩትን ሁሉ ነው፡፡

በስማቸው ቁጥር መሠረት

“በእያንዳንዱ ወገን ውስጥ ባለው የሕዝብ ቁጥር መሠረት”