ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“መሬቱን ማከፋፈል አለባችሁ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ከኦሪት ዘኁልቁ 26፡5 ጀምሮ በየወገናቸው የተቆጠሩትን ሁሉ ነው፡፡
“በእያንዳንዱ ወገን ውስጥ ባለው የሕዝብ ቁጥር መሠረት”