am_tn/num/26/35.md

1.2 KiB

አጠቃላይ መረጃ

የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)

32,500 ሰዎች

“ሰላሳ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)

እነዚህ የተቆጠሩት የዮሴፍ ወገኖች ናቸው

“እነዚህ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የዮሴፍ ልጆች ከሆኑት ከኤፈሬምና ከምናሴ ልጆች የተወለዱትን ትውልድ ሁሉ ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊበራራ ይችላል፡፡“እነዚህ የያዕቆብ ልጆች ከሆኑት ከኤፍሬምና ከምናሴ ዘር የተገኙ ናቸው፡፡እነርሱም ተቆጠሩ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)

በየወገናቸው ተቆጠሩ

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በየወገናቸው ቆጠሯቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)