am_tn/num/25/12.md

550 B

ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡፡ለፊንሐስ እሰጠዋለሁ…የእሥራኤልን ሕዝብ

ይሄ የእግዚአብሔርን ንግገር ካለፈው ጥቅስ እንዲቀጥል ያደርገዋል፡፡ይሄ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ አለው፡፡ቀጥተኛ የሆኑት ጥቅሶች ቀጥተኛ እንዳልሆኑ ጥቅሶች ሊገለፁ ይችላሉ፡፡(በጥቅሶች ውስጥ ጥቅሶችና ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)