ይሄ የእግዚአብሔርን ንግገር ካለፈው ጥቅስ እንዲቀጥል ያደርገዋል፡፡ይሄ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ አለው፡፡ቀጥተኛ የሆኑት ጥቅሶች ቀጥተኛ እንዳልሆኑ ጥቅሶች ሊገለፁ ይችላሉ፡፡(በጥቅሶች ውስጥ ጥቅሶችና ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)