am_tn/num/25/04.md

995 B

የእሥራኤል መሪዎች ሁሉ

ይሄ የሚያመለክተው ጣዖትን በማምለክ ጥፋተኛ የሆኑ መሪዎችን ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ጣዖትን በማምለክ ጥፋተኛ የሆኑ የሕዝብ መሪዎች ሁሉ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)

በፀሐዩ ፊት ወስደህ

ይሄ ማለት የሕዝቡ መሪዎች እነዚህን ሰዎች ከገደሉ በኋላ ሬሣቸውን ሰዎች ሁሉ ሊያዩ በሚችሉበት ሥፍራ ላይ ይተውታል ማለት ነው፡፡

የእሥራኤል መሪዎች

“በጣዖት አምልኮ ውስጥ ያልተሳተፉ የእሥራኤል መሪዎች”

ፌጎር

ፌጎር የተራራ ሥም ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 23፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡