am_tn/num/25/01.md

1000 B

ሰጢም

ይሄ በሞአብ ውስጥ የሚገኝ የቦታ ሥም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)

ሰገዱ

ይሄ የአምልኮ ሥርዓት ድርጊት ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)

ብኤልፌጎር

ብኤልፌጎር የተራራ ሥም ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 23፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡

የእግዚአብሔርም ቁጣ ነደደ

የእግዚአብሔር ቁጣ መንደድ ከሚጀምር እሣት ጋር ተመሳስሎ ተነግሯል፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይህንንሐረግ በዘኁልቁ 22፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“እግዚአብሔር በጣም ተናደደ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውንና ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)