am_tn/num/24/18.md

387 B

አጠቃላይ መረጃ

በለዓም የመጀመሪዎቹን አራት ትንቢቶች መናገር ያበቃል፡፡

ኤዶም ርስቱ ይሆናል

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እሥራኤላውያን ኤዶምን በቁጥጥራቸው ሥር ያደርጓታል፡፡”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)