ይህ ጥቅስ ረዥም የሆነ ምሣሌያዊ አነጋገር ሲሆን እሥራኤል ጠላቷን ድል የማድረጓን ጉዳይ ልክ አንበሣ ያደነውን ነገር እንደሚበላ ዓይነት አድርጎ ያቀርበዋል፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)