am_tn/num/20/25.md

623 B

ማያያዣ ዓረፍተ ነገር

እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡

ወደ ወገኑ ይከማች፤በዚያም ይሙት

በመሠረቱ እነዚሀ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡ይሄ የሚያመለክተው አሮን መሞት ያለበት መሆኑንና መንፈሱም አባቶቹ ወዳሉበት ሥፍራ መሄድ ያለበት መሆኑን ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውንና ሥርዓት የሌለውን ነገር በመልካም ነገር መተካት የሚለውን ይመልከቱ)