am_tn/num/20/07.md

604 B

በዓይናቸው ፊት

እዚህ ላይ ሰዎቹ የሚያዩትን ነገር በሚመለከት“ዓይናቸው”እንደ ወኪል ሆኖ ቀርቧል፡፡“አንተን በሚመለከቱበት ወቅት”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)

በእግዚአብሔር ፊት

ይሄ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ድንኳን ነው፡፡“ከእግዚአብሔር ድንኳን”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)