am_tn/num/20/01.md

980 B

የፂን ምደረ በዳ

እዚህ ላይ “ፂን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በዕብራይስጥምድረ በዳ የሚለውን ሥያሜ ነው፡፡(ቃላትን መቅዳት ወይም መዋስ የሚለውን ይመልከቱ)

የመጀመሪያው ወር

በዕብራውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት ይሄየመጀመሪያ ወራቸው ነው፡፡እግዚአብሔር ከግብፃውያን ነፃ ያወጣቸውን ጊዜ የሚያመለክት ነው፡፡በምዕራባውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት የመጀመሪያ ወር የሚሆነው በመጋቢት የመጀመሪያዎቹ ቀናትና በየካቲት የመጀመሪያዎቹ ቀናት ወቅት ነው፡፡(የዕብራውያን ወራት የሚለውን ይመልከቱ)

ተቀበረች

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ቀበሯት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)