am_tn/num/19/17.md

591 B

አጠቃላይ መረጃ

“ንፁሕ ያልሆነ”የሚለው ሃሣብ የሚያመለክተው በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት አለማግኘትን ወይም ለአገልግሎት ብቁ አለመሆንን ነው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

አጠቃላይ መረጃ

“ንፁሕ መሆን”እና “መቀደስ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት ማግኘትን ነው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)