am_tn/num/19/09.md

1.2 KiB

ንፁሕ የሆነ ሰው

በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን ማግኘትናወይም የተቀደሱ አገልግሎቶችን ለማከናወን ብቁ የመሆን ጉዳይ ሰውዬው ንፁሕ እንደሆነ ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

አመዱ መከማቸት ይኖርበታል

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አመዶቹ መከማቸት ይኖርባቸዋል፡፡”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

በንፁሕ ሥፍራ ላይ

በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን ማግኘት ንፁሕ እንደመሆን ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

ርኩስ ይሆናል

በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን አለማግኘት ወይም የተቀደሱ አገልግሎቶችን ለማከናወን ብቁ ያለመሆን ጉዳይ ሰውዬው ንፁሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)