am_tn/num/19/07.md

542 B

ከዚያ በኋላ እርሱ ልብሱን ማጠብ ይኖርበታል

እዚህ ላይ“እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አልዓዛርን ነው፡፡

ርኩስ ይሆናል

በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን አለማግኘት ወይም የተቀደሱ አገልግሎቶችን ለማከናወን ብቁ ያለመሆን ጉዳይ ሰውዬው ንፁሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)