am_tn/num/18/21.md

699 B

ማያያዣ ዓረፍተ ነገር

እግዚአብሔር ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል፡፡

ተመልከት ሰጥቼያለሁ

እዚህ ላይ“ተመልከት”የሚለው ቃል የሚቀጥለው ነገር ላይ የበለጠ አፅንኦት እንዲደረግ ያነሳሳል፡፡“በእርግጥ እኔ ሰጥቼያለሁ”

እንደ ርስታቸው

እግዚአብሔር አሮንና ዘሩ የሚቀበሉትን ነገር እንደሚወርሱት ዓይነት አድርጎ ነው የሚናገረው፡፡“ለእሥራኤል ሁሉ የምሰጠውን እንደ ድርሻቸው መጠን”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)