እግዚአብሔር ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል
ይሄ የሚያመለክተው ጥራት ያላቸውንና የሚያመርቷቸውን ዘይት፤ወይንና እህልን ነው፡፡
በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት ማግኘትን ንፁሕ እንደመሆን አድርጎ አቅርቦታል፡፡“በቤትህ ውስጥ በእኔ ዘንድ ተቀባይነት ያለው ሰው ሁሉ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)