am_tn/num/16/41.md

543 B

እንዲህም ሆነ

ይሄ ሐረግ ጥቅም ላይ እንዲውል የተደረገው በታሪኩ ውስጥ ጠቃሚ ክስተት መኖሩን ለማመልከት ነው፡፡

በሙሴና በአሮን ላይ አጉረመረሙ

“በሙሴና በአሮን ላይ ለማጉረምረም ተሰባሰቡ”

እነሆም ከደመናው

“በድንገት ደመናው” እዚህ ላይ“እነሆም”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በተመለከቱት ነገር ሰዎቹ መደነቃቸውን ነው፡፡