am_tn/num/16/31.md

505 B

ምድርም አፍዋን ከፍታ ዋጠቻቸው

ሙሴ እዚህ ላይ የሚናገረው ልክ ምድር ሕይወት እንዳለው ነገር ሆኖ እነዚህ ሰዎች የሚወድቁበት የተከፈተው ጉድጓድ ደግሞ የምድርን አፍ አስመስሎ ነው፡፡“ከበታቻቸው ያለው መሬት እንደ ሠፊ አፍ ተከፍቶ በዚያ ወደቁና በእርሱ ውስጥ ተቀበሩ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)