am_tn/num/16/25.md

891 B

ትጠፋላችሁ

መጥፋታቸው ልክ አንደ ምግብ እንደሚበሉ ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ትጠፋላችሁ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

በኃጢአታቸውም ትጠፋላችሁ

ከኃጢአታቸው የተነሣ መጥፋታቸው ልክ ኃጢአት እንደሚያጠፋቸው ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“በኃጢአታቸውም ትጠፋላችሁ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

በኃጢአታቸውም ትጠፋላችሁ

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሰራችኋቸው ኃጢአቶቻችሁ ሁሉ ያጠፏችኋል”ወይም “ከኃጢአቶቸቻው ሁሉ የተነሣ እግዚአብሔር ያጠፋችኋል” (ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)