am_tn/num/15/30.md

1.6 KiB

ያም ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጥፋ

“ተለይቶ ይጥፋ” የሚለው ምሣሌያዊ አነጋገር ቢያንስ ሶስት ሃሣቦችን በውስጡ አዝሏል፡፡1/“የራሱ ሕዝብ ሊያባርረው ይገባል”2/“ከእሥራኤል ሕዝብ እንደ አንዱ አልቆጥረውም” “የራሱ ሕዝብ ሊገድለው ይገባል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

ትዕዛዜን ሰበረ

ትዕዛዝን አለመፈፀም አንድን ነገር እንደመስበር ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ትዕዛዜን ለመፈጸም ፈቃደኛ አልሆነም” ወይም “ያዘዝኩትን ነገር አልፈፀመም”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)

ኃጢአቱ በእርሱ ላይ ይሆናል

እዚህ ላይ “ኃጢአት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው 1/ለተሰራው ኃጢአት የሚፈረድበትን ቅጣት2/በዚያ ኃጢአት ምክኒያት የደረሰ በደል፡፡ኃጢአት 1/ለመቀጣትና 2/ለበደል ምሣሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ “1/በሰራው ኃጢአቱ ምክኒያት እቀጣዋለሁ” ወይም 2/ “እንደ በደለኛ እቆጥረዋለሁ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውንና (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ))