am_tn/num/14/44.md

823 B

እነርሱ ግን ወደ ተራራው ራስ ሊወጡ ደፈሩ፡፡“እግዚአብሔር ያልፈቀደው ነገር ቢሆንም እነርሱ ግን ወደ ተራራው ራስ ሊወጡ ደፈሩ፡፡”

እነርሱ ግን ወደ ተራራው ራስ ሊወጡ ደፈሩ፡፡“እግዚአብሔር ያልፈቀደው ነገር ቢሆንም እነርሱ ግን ወደ ተራራው ራስ ሊወጡ ደፈሩ፡፡”

በተራራማው አገር

አብዛኛው የእሥራኤል ምድር ከፍታ ያለው ሥፍራ ነው፡፡የእሥራኤል ልጆች ከነዓናውያንን ለመውጋት የዮርዳኖስን ወንዝ በተሻገሩበት ወቅት ወደ ከነዓን ምድር ውስጥ ዘልቀው ለመግባት መውጣት የሚኖርባቸው ተራራዎች ነበሩ፡፡