“በኃጢአታችሁ ፍሬ ተሰቃዩ”ወይም “ከኃጠአታችሁ የተነሣ ተሰቃዩ”
ይሄ ምናልባት በሕይወት አይኖሩም ለማለት ሊሆን ይችላል፡፡“ፍፃሜያቸው ይሆናል”ወይም “ይጠፋሉ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውንና ግልፅ የሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)