am_tn/num/14/34.md

513 B

ኃጢአታችሁን ትሸከማላችሁ

“በኃጢአታችሁ ፍሬ ተሰቃዩ”ወይም “ከኃጠአታችሁ የተነሣ ተሰቃዩ”

ፈፅመው ይቆረጣሉ

ይሄ ምናልባት በሕይወት አይኖሩም ለማለት ሊሆን ይችላል፡፡“ፍፃሜያቸው ይሆናል”ወይም “ይጠፋሉ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውንና ግልፅ የሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)