am_tn/num/14/23.md

782 B

ማያያዣ ዓረፍተ ነገር

እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡

ሌላ መንፈስ ከእርሱ ጋር ስላለ

እዚሀ ላይ “መንፈስ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አስተሳሰቡን ነው፡፡ካሌብ እግዚአብሔርን ለመታዘዝ ፈቃደኛ ነበር፡፡አስተሳሰቡ ምን እንደነበረ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“የተለየ አስተሳሰብ የነበረው በመሆኑ”ወይም “እግዚአብሔርን ለመታዘዝ ፈቃደኛ ስለነበረ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውንና ግልፅ የሆነ ትግበራ የሚለውን ይመልከቱ)