am_tn/num/14/13.md

761 B

ፊት ለፊት ትተያያለህ

ለዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1/ሙሴ እግዚአብሔር ራሱን ለሕዝቡ የሚገልፅበትን ሁኔታ ልክ ፊቱን እንዲያዩ እንደፈቀደላቸው አድርጎ ያቀርበዋል 2/ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን የጠበቀ ግንኙነት ለመግለፅ ልክ እግዚአብሔር ለሙሴ በሚናገርበት ወቅት ፊቱን እንደተመለከተ ዓይነት አድርጎ ተነግሯል፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንተ ለእኔ የምትናገረው በቀጥታ ነው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)