am_tn/num/14/06.md

1.3 KiB

ነዌ…ዮፎኒ

እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)

ከሰላዮቹ ጋር የነበሩት አንዳንድ ሰዎች

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴ ከላካቸው መካከል አንዳንድ ሰዎች” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

ልብሣቸውን ቀደዱ

ልብስን መቅደድ የሚመለክተው አንድ ሰው ችግር ላይ እንዳለና በርቱ ለቅሶ እያለቀሰ የሚገኝ መሆኑን ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት)

ወተትና ማር ወደምታፈስሰው

ምድሪቱ ለእንስሳትና ለዕፅዋት ተስማሚ መሆኗን ለመግለፅ ከእነዚያ እንስሳት የሚገኘው ወተትና ማር ልክ በምድሪቱ ላይ እንደሚፈስስ ዓይነት ነገር አድርገው ይገልፁታል፡፡ይህንን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 1፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ከብቶችን ለማርባትና ለእህል ዕድገት እጅግ የሚያመች ሥፍራ ነው”ወይም “እጅግ ለም የሆነ መሬት ነው” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)