am_tn/num/14/04.md

778 B

እርስ በእርሣቸው ተነጋገሩ

ይሄ የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡

በግምባራቸው ወደቁ

“ፊታቸው መሬቱን ነክቶ ሰገዱ”ሙሴና አሮን ይህንን ያደረጉት ራሣቸውን በእግዚአብሔር ፊት ማዋረዳቸውን ለማሣየት ነበር፡፡ሕዝቡ በእግዚአብሔር ላይ ስላመፀ ሊቀጣቸው ይችል ይሆናል ብለው በመስጋታቸው ነበር፡፡“በእግዚአብሔር ፊት ትህትናን ለማሣየት ፊትን ወደ መሬት መድፋት”ወይም “ወደ እግዚአብሔር ለመፀለይ ፊትን ወደ መሬት መድፋት”(ተምሣሌታዊ ደርጊት የሚለውን ይመልከቱ)