የእግዚአብሔር ቁጣ እሣት እንደሆነ ዓይነት ተደርጎ ነው የተነገረው፡፡“እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ በጣም ተቆጣ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለምፅ የማርያምን ሥጋ ወደ ነጭነት ቀየረው፡፡“በጣም ነጭ ሆነ”(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)