am_tn/num/12/09.md

513 B

የእግዚአብሔርመ ቁጣ በእነርሱ ላይ ነደደ

የእግዚአብሔር ቁጣ እሣት እንደሆነ ዓይነት ተደርጎ ነው የተነገረው፡፡“እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ በጣም ተቆጣ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

እንደ በረዶ ነጭ ሆነ

ለምፅ የማርያምን ሥጋ ወደ ነጭነት ቀየረው፡፡“በጣም ነጭ ሆነ”(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)