“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
“የኤክራን ልጅ ፋግኤል ያቀረበው መሥዋዕት ይሄ ነበር፡፡” ኤክራንና ፋግኤል የሰዎች ሥም ነው፡፡ስማቸውን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)