am_tn/num/07/75.md

540 B

አንድ ዓመት የሆናቸው

“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”

ይሄ የኤክራን ልጅ የፋግኤል መሥዋዕት ነው

“የኤክራን ልጅ ፋግኤል ያቀረበው መሥዋዕት ይሄ ነበር፡፡” ኤክራንና ፋግኤል የሰዎች ሥም ነው፡፡ስማቸውን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)