am_tn/num/06/09.md

926 B

የተለየውንም ራሱን ቢላጭ

እዚህ ላይ “ራስ”የሚለው ቃል የሚወክለው መሐላውን በተምሣሌትነት የሚገልፀውን የናዝራዊ ሰውን ፀጉር ነው፡፡“ለእግዚአብሔር የተለየ መሆኑን ለሰዎች ሁሉ የሚያሳየውን ረዥሙን ፀጉር ይላጨዋል”ወይም “ራሱን ተላጨ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)

እርሱ በሚነፃበት ቀን

“መንፃት”የሚለው አሕፅሮተ ሥም እንደ ግሥ ሐረግ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን ለእግዚአብሔር በለየበት ወቅት”(አሕፅሮተ ሥምን የሚለውን ይመልከቱ)

በሰባተኛው ቀን

“ቀን 7”(ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)