am_tn/num/06/06.md

1.2 KiB

ይለያል…ተለይቷል…መለየት

እዚህ ላይ “መለየት”ማለት“ራስን መሥጠት”ማለት ነው፡፡“ራሱን ይሰጣል..ራሱን ሰጥቷል…ራስን መሥጠት”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

ንፁህ ያልሆነ

ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ተቀባይነት የሌለው ሰው ልክ አካሉ ንፁህ እንዳልሆነ ዓይነት ተደርጎ ነው የሚገለፀው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

ተለይቷል

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን ለይቷል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

የእርሱ መለየት

“መለየት” የሚለው አሕፅሮተ ሥም በግሥ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን የለየ በመሆኑ”

ራሱን ለእግዚአብሔር የተወ

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን ለእግዚአብሔር አውሏል” ወይም “ራሱን ለእግዚአብሔር ለይቷል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)