am_tn/num/05/29.md

1.4 KiB

የቅንአት ሕግ

“ቅንአትን የሚዳኝ ሕግ”

ከባልዋ ሸሽታ የምትሄድ

“መሸሽ”የሚለው ቃል ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙም “ታማኝ አለመሆን”ማለት ነው፡፡“ለባልዋ ታማኝ ያልሆነች”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

ረክሳለች

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራስዋን ታረክሳለች”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

የቅንአት መንፈስ

ይሄ የሚያመለክተው የሰውን የቅንአት አስተሳሰብና ስሜቶችን ነው፡ይህንን በዘኁልቁ 5፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡“ቅንአት ያለበት ሰው”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)

ስለ ሚስቱም በቀና ጊዜ

ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ሚስቱ ከሌላ ሰው ጋር በመተኛት ታማኝ አለመሆኗን መጠርጠር ማለት ነው፡፡“ሚስቱ ለእርሱ ታማኝ እንዳልሆነች ይጠረጥራል” ወይም “ከሌላ ሰው ጋር እንደተኛች ይጠረጥራል”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

በእግዚአብሔር ፊት

“በእግዚአብሔር ህልውና ፊት”