am_tn/num/04/38.md

2.0 KiB

የጌድሶን ትውልዶች

ይሄ የሚያመለክተው ወንዶቹን ነው፡፡“የጌድሶን የወንድ ትውልዶች” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)

የጌድሶን ትውልዶች ተቆጠሩ

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡“የጌድሶንን ትውልድ የቆጠሩት ሙሴና አሮን ናቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ ሃምሳ ዓመት ድረስ

“ከ30 እስከ 50 ዓመት ድረስ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)

ወደ አገልግሎት የሚገቡ ሰዎች ሁሉ

እዚህ ላይ “የሚገቡ”የሚለው ቃል ወንዶቹ “በራሳቸው ምርጫ” ያደረጉት ነገር ነው ማለቱ ሣይሆን እዚያ ስብስብ ውስጥ እንዲገቡ “መመደባቸውን”ነው የሚያሣየው፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)

አገልግሎት ለመስጠት ማህበሩን መቀላቀል

“ማህበሩን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በመገናኛ ድንኳኑ ውስጥ ለመሥራት የቀሩትን ሰዎች ነው፡፡ይህንን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 4፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡

በየነገዳቸው አንፃር ተቆጠሩ

ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴና አሮን በየወገናቸው የቆጠሯቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)

2,630

“ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ሠላሳ”ይሄ የሚያመለክተው 2,630 ሰዎች መሆናቸውን ነው፡፡(ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)